የትራምፕ አማች ለኖቤል የሰላም ሽልማት እጩ ሆነዋል

የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አማች የሆኑት ጄራርድ ኩሽነር ለኖቤል የሰላም ሽልማት እጩ ሆነዋል ፡፡ ኩሽነር እና ምክትላቸው አቪ በርኮቭዝ ከእስራኤል ጋር በአረብ አገራት ሰላም እንዲሰፍን ላደረጉት ሚና በእጩነት ቀርበዋል ፡፡

H2
H3
H4
3 columns
2 columns
1 column
Join the conversation now