ቱርክ በማይናማር የተካሄደውን ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት አጥብቃ አውግዛለች ፡፡ የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለማይናማር ጦር የታሰሩት አመራሮች እና ሲቪል እስረኞች እንዲለቀቁ ጥሪ አቅርቧል ፡፡